የምክር ቤት አባላት ጥያቄና የጠ/ሚንስትሩ ምላሽ9 መጋቢት 2002ሐሙስ፣ መጋቢት 9 2002የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ የሐገሪቱ ምክር ቤት አባላት ላነሷቸዉ ጥያቄዎች ዛሬ መልስና ማብራሪያ ሰጥተዋል።https://p.dw.com/p/MW9qጠ/ሚ መለስ ዜናዊምስል APማስታወቂያ ጠቅላይ ሚንስትሩ መልስና ማብራሪያ ከሰጡባቸዉ ጥያቄዎች በመጪዉ ግንቦት የሚደረገዉ ምርጫ፤ የኑሮ ዉድነት፤ የኤሌክትሪክ ሐይል አቅርቦት፤ የግብር ክፍያና ሙስና ዋና ዋናዎቹ ነበሩ። ሥለ ጥያቄ ና መልሱ ጉዳዩን የተከታተለዉን ታደሰ እንግዳዉን ነጋሽ መሐመድ በስልክ አነጋግሮታል። የመጀመሪያዉ ጥያቄ በምርጫዉ ሒደት ላይ ያተኮረ ነዉ። ታደሰ እንግዳዉ፤ ነጋሽ መሐመድ ሸዋዬ ለገሠ