የምሥራቅ አፍሪቃ ሃገራት 19ኛ ጉባኤ
ረቡዕ፣ የካቲት 21 2010ማስታወቂያ
ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ፣ ቡሩንዲ እና ደቡብ ሱዳን የሚገኙበት ይህ ስብስብ ያቀደዉ ፕሮጀክት 79 ቢሊየን ዶላር የሚፈጅ ነው። 19ኛዉ የምሥራቅ አፍሪቃ ሃገራት ጉባኤ ከዚህም ሌላ በቀጣናዉ ኤኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል። ከናይሮቢ ሃብታሙ ስዩም ዝርዝሩን ልኮልናል።
ሃብታሙ ስዩም
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ