የማራታኔ ስደተኖች ይዞታ
ረቡዕ፣ መስከረም 27 2002ማስታወቂያ
ከመካከላቸው ብዙዎቹ ከዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ኮንጎ ነው የመጡት ። ማራታኔ ከሚኖሩት ስደተኞች አብዛናዎቹ ከታላላቆቹ ኃይቆች ሀገራት ቢሆኑም እንደ ሶማሊያ እና ኤርትራ ከመሳሰሉ የአፍሪቃ ቀንድ አገራት የመጡም ይገኙበታል ። በቅርቡ ወደ ማራታኔ የስደተኞች መጠለያ የተጓዘው የዶይቼቬለ ባልደረባ António Cascais በስፍራው የስደተኞች ይዞታ ምን እንደሚመስል ዘግቧል ። ሂሩት መለሰ አቀናብራዋለች ።
ሂሩት መለሰ፣ ነጋሽ መሐመድ፣
ተክሌ የኋላ፣