የመድረክ ስብሰባ4 ነሐሴ 2007ሰኞ፣ ነሐሴ 4 2007ሰባት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈዉና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ «መድረክ» በመባል የሚታወቀዉ ድርጅት ያለዉን የሥራ ሂደት በመገምገም ለሁለት ቀናት ያካሄደዉን ስብሰባ አጠናቀቀ።https://p.dw.com/p/1GCqXምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ድርጅቱ በስብሰባዉ ማጠናቀቂያ ላይ በአስራ ሦስት ነጥቦች የተጠቃለለዉን የአቋም መግለጫዉን ይፋ አድርጎአል። ስብሰባውን የተከታተለው የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዋነኞቹን የስብሰባ ይዘት እንደሚከተለው አጠናቅሮታል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ