የመን የገቡ ኢትዮጵያዉን መከራ
ዓርብ፣ ሚያዝያ 12 2010ማስታወቂያ
ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጓች ድርጅት ሁይማን ራትስ ዎች እንደዘገበዉ የኢትዮጵያ፤ የኤርትራ እና የሶማሊያ ስደተኞች የመን ዉስጥ በሚገኙ በሁሉም ኃይላት ይደፈራሉ፤ ይደበደባሉ፤ ይታሰራሉ ሲከፋም ይገደላሉ።እዚያዉ የመን የሚገኙ፤ ከመከራዉ ያመለጡ እና ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ አሁንም ከየመን መዉጪያ ያጡ ኢትዮጵያዉን እንደሚሉት በዱላ ብዛት እጅ እግራቸዉ ተቆርጦ ፤ ዓይናቸዉ ጠፍቶ ወይም ሌላ አካላቸዉ ጎድሎ የሚሰቃዩ በርካታ ኢትዮጵያዉን አሉ።ዩሐንስ ገብr። እግዚአብሔር የኢትዮጵያዉያንኑ አስተያየት እንደሚከተለዉ አሰባስቦታል።
ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ