የመንና ያልሠመረው ሽምግልና፣
ሰኞ፣ ግንቦት 15 2003ማስታወቂያ
አሁንም ለ 3ኛ ጊዜ ሽምግልናው እንዳይሠምር አደናቅፈውታል። በተባበረው የዐረብ አሚሮች ኅብረት ኤምባሲ ቅጽር ግቢ የተጠበቀው የዕርቀ ሰላም ስምምነት ሳይሳካ ቀርቷል። የባህር ሰላጤው አገሮች ፤ አደራዳሪው ተወካይ፣ እንዲሁም የአሜሪካና የአውሮፓ አምባሳደሮች በቦታው ተገኝተው ፕሬዚዳንት አሊ አብደላ ሳሌህን በመጠባበቅ ላይ ሳሉ፤ የታጠቁ የፕሬዚዳንቱ ደጋፊዎች ለ 2 ሰዓት መፈናፈኛ አሳጥተው እንደነበረ ተመልክቷል። ዝርዝሩን ነቢዩ ሲራክ
ነቢዩ ሲራክ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ