የመላዉ ኢትዮጽያ አንድነት ድርጅት መኢአድ መግለጫ
ሰኞ፣ ሐምሌ 11 2003ማስታወቂያ
በሌላ በኩል ህዝብ በአገር ዉስጥ እየተራበ እና እየተቸገረ የህዝብና የአገርን ሃብት ምዝበራ መቀጠሉ በጥብቅ እንደሚያወግም መግለጹ ተነግሮአል። በአገሪቱ ላለዉ አጠቃላይ ችግር ኤሃዴግ የፖለቲካ መፍትሄ ከመዉሰድ ይልቅ የተለያዩ ግለሰቦችን እና ቡድኖችን በሽብርተኝነት በመፍረጅ ህዝብን እያሸማቀቀ ያለበትን ሁኔታ መኢአድ አጥብቆ እንደሚቃወም ማስታወቁን ታደሰ እንግዳዉ ከአዲስ አበባ የላከልን ዘገባ ያሳያል።
ታደሰ እንግዳዉ
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ