የመለስ ዜናዊ የስልጣን ዘመን
ሐሙስ፣ ጳጉሜን 5 2001ማስታወቂያ
ባንጻሩ ፓርቲያቸዉ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ቢያንስ ለአምስት አመት በስልጣን ላይ እዲቆዩ መወሰኑ ተሰምቶአል። አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በበኩላቸዉ የኤሃዲግ መንግስት ስለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስልጣን መቆየት አለመቆየት ሁኔታ፣ እየተጫወተዉ ያለ ትያትር ነዉ ሲሉ፣ አስተያየታቸዉን በግልጽ አስቀምጠዋል። የኤህአዴግ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለሚቀጥሉት አምስት አመታት በስልጣን ላይ እንዲቆዩ መወሰኑ ምን ስጋት ቢገጠዉ ነዉ? አዜብ ታደሰ የፖለቲካ ተንታኙን አቶ ዩሱፍ ያሲንን አነጋግራቸዉ ነበር
አዜብ ታደሰ/ሂሩት መለሰ