የሕዝቦች መፈናቀል እና የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 25 2010ማስታወቂያ
የፓርቲው ኃላፊዎች ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አክለውም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የዜጎች መታሰር መቀጠሉን ጠቅሰው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢል አህመድ ከአደባባይ ንግግር ባለፈ ለሕዝብ የገቡትን ቃል እንዲተገብሩ ጥሪ አቅርበዋል። መግለጫውን የተከታተለው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ