የልማት ርዳታ፤ የምዕራቡ ዓለምና የኤርትራ ግንኙነት
እሑድ፣ መጋቢት 20 2007ማስታወቂያ
ይህን የመሳሰሉ ነገሮች ተደማምረዉም ኤርትራን የተነጠለች ሀገር ቢያስመስላትም፤ የወጣቶቿ በገፍ መሰደድ፤ የብዙ ጋዜጠኞቿ እና የፖለቲካ ተቃዋሚዎች መታሠርና ደብዛቸዉ መጥፋቱ ስሟን በየጊዜ የሚያስጠቅሱ ምክንያቶች መሆናቸዉ አልቀረም። እንዲህ ዓይነቱ አሉታዊ ጉዳይ ቢኖርም የሀገሪቱን መንግስት በልማት ተግባራት በመደገፍ የተሰዳጆችን ቁጥር ለመቀነስ የአዉሮጳ ኅብረት ማለሙ ተሰምቷል። ይህ አካሄድም ለኤርትራና ለምዕራቡ ዓለም አዲስ የግንኙነት በር እንደሚከፍት የሚናገሩ አሉ። ዶቼ ቬለ በዚህ ሳምንት በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ዉይይት አካሂዷል።
ዝርዝሩን ከድምፅ ዘገባዉ ያድምጡ፤
ሸዋዬ ለገሠ
ልደት አበበ