የልማት ርዳታ እና ዓለማው
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 7 2007ማስታወቂያ
የጀርመኑ የኢኮኖሚ ትብብር ሚንስትር ዶክተር ጌርድ ሙይለር ጀርመን ድጋፍ የምታደርገው በተለይ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍን እና ከሙስና የጸዳች አፍሪቃን ለማየት እንደሆነ ተናግረዋል። በጉባኤው ተሳታፊ የሆኑት የዓለም ባንክ ግሩፕ ተጠሪ መሐሙድ ሞህሌዲያም ያሰሙትንም በማካተት ያዘጋጀውን ዘገባ የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ