የሀገር ዉስጥ ወቅታዊ ጉዳዮች
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 26 2005ማስታወቂያ
በሌላ በኩል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የጋዜጣ አምደኛ ርዕዮት ዓለሙን የይግባኝ አቤቱታ ዛሬ ተመልክቷል። ለዉሳኔም ቀጠሮ ሰጥቷል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአራት ኪሎዉ ግቢ በተማሪዎች መካከል የተነሳዉ ግጭት ዛሬ የሰከነ ቢመስልም የመማር ማስተማሩ ሂደት አልተጀመረም። የሽብር ተግባር ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ አስራ አምስት ሰዎች በክትትል መያዛቸዉን ዘገባዎች ያመለክታሉ። በነዚህ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔርን በስልክ አነጋሬዋለሁ።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ