ዚምባብዌና የኤድስ ግብር
ረቡዕ፣ ጥቅምት 7 2005ማስታወቂያ
በዚህ ገንዘብም አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሺህ የሚጠጉ HIV በደማቸዉ የሚገኝ ወገኖች መድሃኒት ተገዝቶ ይታደላል። ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ግን በተለይ በገጠሪቱ ዚምባቡዌ የሚገኙ ህመምተኞች መድሃኒቱን ለማግኘት ችግር ገጥሟቸዋል። አሁን ዝም ብለን ብናይ ሞት ሰልፍ ብንወጣ ጥይት በሚል ተሰባስበዉ ማኅበር በማቋቋም አድማ መተዉ ሃራሬ ላይ ሰልፍ መዉጣታቸዉን የጠቀሰዉ የዶቼ ቬለዉ ዮርግ ፖፕዲክ የላከዉን ዘገባ ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ