ዘጋቢዎችን ያሰረችዉ ጅቡቲና ፕረስ
ረቡዕ፣ ሰኔ 8 2003ማስታወቂያ
ተቋሙ ላለፉት አራት ወራት ጋቦዴ በተሰኘዉ ወህኒ ቤት በእስር ላይ ይገኛሉ ያላቸዉ የላቩዋ-ደ ጅቡቲ የወሬ ምንጮች ፍርድ ቤትም እንዳልቀረቡም አመልክቷል። የመገናኛ ብዙሃኗ በባለስልጣናት ቁጥጥር ስር መሆናቸዉ የሚነገርላት ጅቡቲ በየካቲት ወር የተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ ጎልቶ ታይቶባታል። ሸዋዬ ለገሠ የድንበር የለሽ ዘጋቢዎች የአፍሪቃ ክፍል ኃላፊ አምብሯዝ ፒየርን አነጋግራ ቀጣዩን ዘገባ አጠናቅራለች።
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ