ዘመን አልሽረዉ ያለዉ የድርቅና ርሃብ አደጋ በኢትዮጵያ
እሑድ፣ ሚያዝያ 29 2009ማስታወቂያ
የለጋሽ ሃገራትን ርዳታም እየጠየቀ ነዉ። የለጋሾቹ ምላሽ ግን እስካሁን የሚያረካ እንዳልሆነ ነዉ የሚገለጸዉ። ካለፉት 50 ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ በድርቅ እየተጠቃች ብዙዎችም ለርሃብ አደጋ ሲጋለጡ ታይቷል። ዶቼ ቬለ በዚህ ሳምንት የእንወያይ መሰናዶዉ፤ «ዘመን አልፎም ዘመን አልሽረዉ ስላለዉ የምግብ እጥረት ጉዳይ፤ ዘላቂነት ያለዉ በምግብ እህል ራስን የመቻል ምኞትና ተግዳሮቱን ለመዳሰስ ይሞክራል። ከድምጽ ዘገባዉ ዉይይቱን ይከታተሉ።
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ