ዘመን ተሻጋሪዉ የአፍሪቃ ሃገራት ችግር
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 27 2009ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ የተነሳዉን የመብት ጥያቄ በማሠር፣ በመግደል፣ በደቡብ ሱዳን ጎሳን መሠረት ያደረገዉ የእርስ በርስ ጦርነት፣ የጋምቢያ ምርጫ ሌሎችም የአካባቢዉ ሃገራት ችግሮች መፍትሄ ሳያገኙ እንደታፈኑ ወደ አዲሱ ዓመት የተሸጋገሩ ታላላቅ ጉዳዮች መሆናቸዉንም ይናገራሉ። እንደተንታኙ የችግሩ መንስኤ ደግሞ በጠብመንጃ የመጡ መንግስታት ያለጠብመንጃ ስለማይወርዱ ነዉ። ዝርዝሩን ከዋሽንግተን ዲሲ መክብብ ሸዋ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ