1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዓረና ትግራይና ቅሬታዉ

ዓርብ፣ ጥቅምት 10 2004

ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲ እና ሉዓላዊነት አባሎቼ በመንግስት ኃይሎች ማዋከብ እየተፈጸመባቸዉ ነዉ ሲል አቤቱታዉን አሰማ።

https://p.dw.com/p/RsIs

ትናንትናም አንድ አባሉ ሁመራ ዉስጥ ተይዘዉ መታሰራቸዉን የፓርቲዉ ሊቀመንበር አቶ ገብሩ አስራት ለዶቼ ቬለ ገልፀዋል። በተጨማሪም ከስራ መፈናቀል፤ ማስፈራሪያና ዛቻ እንደሚፈፀምባቸዉ አመልክተዋል። አቶ ገብሩን በስልክ ስለጉዳዩ ጠይቄያቸዉ እንዲህ አስረድተዋል፤

ሸዋዬ ለገሰ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ