ወጣቶች፤ አልክሆልና ትንባሆ11 ጥቅምት 2002ረቡዕ፣ ጥቅምት 11 2002በአደጉ አገራት የአልክሆል መጠጦችንም ሆነ ትንባሆ መግዛት የሚችሉ ሰዎች እድሜ በግልፅ ህግ ወጥቶለት ደንቡም ተከብሮ ይታያል።https://p.dw.com/p/KC4Uጠንቅ አለዉምስል APማስታወቂያ የመንግስታቱ ጥረት ቢያንስ ታዳጊዎች በለጋ እድሜያቸዉ በሱስ ተጠምደዉ አእምሯቸዉ እንዳይደነዝዝ፤ የወደፊት ተስፋቸዉ እንዳይደበዝዝ ለማድረግ ቢሆንም ያንን ጥሰዉ የሚያጨሱና የሚጠጡ ፈፅመዉ የሉም አይባልም። ወደእኛዉ አገር ስንመጣ ሁኔታዉ ምን ይመስላል የሚለዉን ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ከትዝብቱ እንዲህ ያካፍለናል ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ