ወደ ጂቡቲ ለመጓዝ ሲሞክሩ የተያዙ የሰሜን ኢትዮጵያ ወጣቶች፣
ሐሙስ፣ ነሐሴ 26 2003ማስታወቂያ
የተያዙትን ወጣቶች፣ በመጀመሪያ ምን ይሆን አካባቢያቸውን ለቀው ወደ ውጭ ለመጓዝ ያነሳሳቸው?ወጣቶቹ የተያዙት ፤ በጉዞ ላይ ሳሉ ከገጠር ኑዋሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሳቢያ ፖሊስ ደርሶ በመመርመሩ ነው።የድሬዳዋ መስተዳድር ፖሊስ ኮሚሽን የአስኮብላዮችንና የደላሎችን መረብ እየበጣጠስኩ ነው ማለቱን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ