ወይዘሪት ብሪቱካን፤ በርሃብ አድማ27 ታኅሣሥ 2001ሰኞ፣ ታኅሣሥ 27 2001ምርጫ 97ትን ተከትሎ በተፈጠረዉ ዉዝግብ ከ18ወራት እስር በኋላ በይቅርታ የተፈቱት የአሁኑ የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀ መንበር ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ የተደረገላቸዉ ምህረት ተነስቶ ወደወህኒ ከወረዱ ሳምንት ሞላቸዉ ዛሬ።https://p.dw.com/p/GSUqየአገሪቱ ፕሬዝደንትምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያሊቀመንበሯ በታሰሩበት ወህኒ ቤት በርሃብ አድማ ላይ እንዳሉና ከልጃቸዉና ከእናታቸዉ በቀር ማንም ሊያያቸዉ እንደማይችል የፓርቲዉ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ገልጸዋል።