ወይዘሪት ቡርቱካን ሚዴቅሳ የዓመቱ ታላቅ ሰው ተባሉ
ሰኞ፣ ጳጉሜን 2 2001ማስታወቂያ
ቫንኮቨር ካናዳ ውስጥ ለሁለት ቀናት የተካሄደው በሰሜን ምዕራብ አሜሪካ በዚሁ ዝግጅት ላይ የካናዳ የኢትዮጵያ ማህበረብ አባላት በእስር ላይ የሚገኙት የአንድነት ለፍትህና ዲሞክራሲ ፓርቲ ሊቀ መንበር ሰይመዋቸዋል ። ለወይቀሪት ቡርቱኳን ቤተሰቦች መርጃ የሚውል የገንዘብ ማሰባሰቢያ ስነ ስርዓትም አካሂደዋል ። የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ዝርዝሩን ልኮልናል ።
አበበ ፈለቀ ፣ ሒሩት መለሰ