ከዳ ኑሙ
ረቡዕ፣ ሰኔ 23 2002ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ ዉስጥ ከ3.6 ሚሊዮን በላይ እድሜ እንዳለዉ የሚገመት የጥንተ-ሠዉ ቅሬተ አፅም በርቅቡ ተገኝቷል።ይሕ የጥንታዊዉ የሰዉ ዝርያ የወንድ ቅሬተ-አፅም ከዚሕ ቀደም ከተገኘችዉ ከዝነኛዋ ከሉሲ በአራት መቶ ሺሕ አመት ግድም የሚበልጥ ነዉ።በቁመትም ሉሲን ይበልጣል።በዚሕም ምክንያት ቅሬተ-አፅሙን ያገኙት ሳይንቲስቶች አፅሙ በተገኘበት አካባቢ ሕዝብ በአፋር ቋንቋ ከዳ ኑሙ ብለዉታል።ከዳ ኑሙ ትልቁ ሰዉ ማለት ነዉ።የዛሬዉ የሳንስና ሕብረተሰብ ዝግጅት ይንን የሚመለከት ነዉ።የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ አዘጋጅቶታል።
አበበ ፈለቀ
ነጋሽ መሐመድ