ከኦሮሚያ የተፈናቀሉት አርጎባ እና አማሮች ጥሪ
ሰኞ፣ መጋቢት 30 2011ማስታወቂያ
ተፈናቃዮቹ ለዶይቼ ቬለ (DW) እንደተናገሩት መጠለያ ስለሌላቸው እየዘነበ ያለው ዝናብ በላያቸው ላይ እየወረደ ነው። ተፈናቃዮቹ ወደሚገኙበት ተጉዞ ሁኔታቸውን የተመለከተው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ከስፍራው ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ
ተፈናቃዮቹ ለዶይቼ ቬለ (DW) እንደተናገሩት መጠለያ ስለሌላቸው እየዘነበ ያለው ዝናብ በላያቸው ላይ እየወረደ ነው። ተፈናቃዮቹ ወደሚገኙበት ተጉዞ ሁኔታቸውን የተመለከተው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ከስፍራው ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ