ኦነግ አባላቴ እጅ አልሰጡም ይላል፤
ረቡዕ፣ ጥር 12 2002ማስታወቂያ
በኤርትራ የሚገኙት የአንደኛዉ ወገን የኦነግ ሊቀመንበርም እጅ ሰጡ የተባሉት ከግንባሩ ከወጡ ዓመት ልፏቸዋል የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። የዋሽንግተኑ ወኪላችን በዚሁ ላይ ያነጋገራቸዉ የግንባሩ ቃል አቀባይም ይህንኑ አጠናክረዋል። ኦነግ ለሁለት መከፈሉ ይታወቃል። ከግንባሩ ተለዩ ስለሚባሉት እጅ ሰጪዎች ለማጣራት አስመራ የሚገኙትም ሆኑ አሜሪካን ያሉት የሌላኛ ቡድን የአመራር አባላት ላደረግነዉ ሙከራ ትብብር አላደረጉም።
አበበ ፈለቀ/ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ