እንወያይ3 ታኅሣሥ 2005ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 3 2005ኢትዮጵያ ዉስጥ መሠረታዊ ፍላጎቶች እጅግም ሳይሟሉ ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ እጅግ ግዙፍ ፕሮጀክቶች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ መንግስት አልሞ እየተንቀሳቀሰ ነዉ። የእቅዶች ወደተግባር መቀየር መቻላቸዉ መልካም ቢሆንም ቅድሚያ የተሰጣቸዉና ቅድሚያ ሊሰጣቸዉ የሚገባቸዉ የልማት ተግባራት ሲታዩ ተቃርኖዉ ይጎላል የሚሉ ወገኖች በርካታ ናቸዉ።https://p.dw.com/p/170w0ማስታወቂያ