ኢትዮጵያና የዓለም ንግድ ድርጅት ዓባልነት
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 22 2001ማስታወቂያ
የዛሬው እንግዳችን አቶ መላኩ ገበይ ደስታ በመምሕርነት ሥራቸውም ሆነ በሚያካሂዷቸው ጥናቶች በተለይ በዓለም ንግድ ሕግ ላይ ነው የሚያተኩሩት። ከድርጅቱም ጋር ብዙ አብረው ይሰራሉ። በስኮትላንድ ዳንዲይ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምሕር ናቸው። በአሁኑ ጊዜ ደግሞ የድርጅቱ ሕግ በንግድና በዕድገት ረገድ ምን ሚና እንዳላቸው በማጥናት፤ በመመርመር ላይ ናቸው። ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት ዓባል ለመሆን ባላት ፍላጎት፣ በድርድሩ ሂደት፣ ዓባልነቱ ሊያስከትል በሚችለው ጥቅም ወይም ጉዳት፤ በአጠቃላይ በድርጅቱ ባሕርይ ላይ አነጋግረናቸዋል።
መሥፍን መኮንን፣
ተክሌ የኋላ፣