አፍሪቃዉያን በአፍሪቃ ያለቪዛ
ሰኞ፣ ሐምሌ 11 2008ማስታወቂያ
ትናንት ኪጋሊ ሩዋንዳ ላይ በተጀመረዉ የአፍሪቃ ኅብረት ጉባዔ ላይም ይኸን ለረዥም ጊዜ የተጠበቀ የፓን አፍሪቃ የይለፍ ሰነድ ይፋ አድርጓል። በተቃራኒዉ የተባለዉ ያለ ይለፍ ፈቃድ በአፍሪቃ ሃገራት መንቀሳቀስ ተግባራዊ የማይሆን ለስም ብቻ የሚደረግ ነዉ የሚሉ አሉ፤ ስደትን ያባብሳል የሚሉም ጥቂቶች አይደሉም። ይህን በሚመለከት የኢትዮጵያዉያን አስተያየት ምን ይሆን? አንዳንዶችን ጠይቀናል።
ዮሐንስ ገብረግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ