አፍሪቃና ብርሃን ያላረፈበት የባለሙያዎቿ ፈጠራ
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 20 2003ማስታወቂያ
የጤና ባለሙያዎቹ ብሪታኒያ ላይ ባሳተሙት የህክምና መጽሔት ከሰሃራ በስተደቡብ የሚገኙ አገራት የሚፈጠሩትን አዳዲስ የህክምና ዉጤቶች አደባባይ አለማዉጣታቸዉ የተገኙት ዉጤቶች ተድበስብሰዉ እንዲቀሩ ምክንያት እንደሆነ ጠቁመዋል። ስምንት የአፍሪቃ አገራት ላይ በተካሄደ ጥናት የተደገፈዉ የባለሙያዎቹ ዘገባ እንዳመለከተዉ ክፍለ ዓለም አፍሪቃ በራሷ ልጆች የፈጠራ ዉጤት ለመጠቀም ባለሙያዎቿ ድንበር ሳያግዳቸዉ በጋራ መስራት ይኖርባቸዋል።
ሃና ደምሴ
ነጋሽ መሐመድ