1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«አዳብና» ለመስቀል

ሐሙስ፣ መስከረም 15 2007

ርዕሰ አዉዳ ዓመት፤ ወርኃ አደይ ወርኃ ጽጌን ተከትሎ በኢትዮጵያ በተለያዩ ብሄር ብሔረሰቦች በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ለመከበር በጉጉት የሚጠበቀዉ የመስቀል በዓል፤ ከሐይማኖታዊ ስርዓቱ ባሻገር ባህላዊ ገፅታዉ አከባበሩ ህብረ- ቀለማዊ ነዉ።

https://p.dw.com/p/1DKtv

1600 እድሜን እንዳስቆጠረ የሚነገርለትና፤ በተለያዩ ቱፊቶች እና ቀለሞች የደመቀዉ የኢትዮጵያዉ የመስቀል በዓል አከባበር፤ በተባበሩት መንግስታት የሳይንስ የትምህርትና ባህል ማዕከል /UNESCO/መዝገብ በዓለም ቅርስነትም መመዝገቡ ይታወቃል። የዕለቱ ዝግጅታችን በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የአዳብና ክትፎ ቤት ባለሞያዎችን በመስቀል በዓል ስለሚዘጋጀዉ የተለያየ አይነት ክትፎ እና ስለመስቀል አከባበር እንዲያጫዉቱን ጋብዘናል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ