አዲሷ የተባበሩት መንግስታት ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሽነር22 ሐምሌ 2000ማክሰኞ፣ ሐምሌ 22 2000ደቡብ አፍሪቃዊቷ ዳኛ ናቫንቴን ፒላይ አዲሷ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር በመሆን ተመርጠዋል ።የአፓርታይድ ስርዓትን ግፍና በደሎች ፣ የዘር መድልዎንhttps://p.dw.com/p/Elrxኮሚሽነር ፒላይምስል dpa Zentralbildማስታወቂያእንዲሁም ድህነትን ካሳለፈ ሰራተኛ ቤተሰብ የተወለዱት የስልሳ አራት ዓመቷ ዳኛ ናቫንቴን ፒላይ የሩዋንዳውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመመልከት የተቋቋመው ዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት አባል በመሆን ለአራት ዓመታት ሰርተዋል ። በአሁኑ ወቅት ደግሞ በሄጉ ዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት በዳኝነት በማገልገል ላይ ናቸው ።