አዲሱ የጀርመን ፕሬዝዳንት ክርስቲያን ቩልፍ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 29 2002ማስታወቂያ
« የጀርመን ህዝብን ደህንነትና ጥቅምን ለማስጠበቅ ፣ ሊደርስባቸው ከሚችል አደጋ ለመከላከል ፣ የሀገሪቱን ህገ መንግስትና የፌደራሉን ህጎች ለማስከበር የአቅሜን ሁሉ እጥራለሁ ። ሀላፊነቴን በትክክል እና በተገቢው መንገድ ለመወጣት ፣ ፍትህ ለሁሉም እኩል እንዲደርስ ለማድረግ እንደምጥር ቃል እገባለሁ ። ለዚህ ስኬት ፈጣሪ ይርዳኝ »
አዲሱ የጀርመን ፕሬዝዳንት ክርስቲያን ቩልፍ ባለፈው ሳምንት አርብ በመረጡዋቸው በጀርመን የህዝብ ዕንደራሴዎች ምክር ቤት ቡንደስታህ አባላትና በ 16 ቱ ፌደራል ክፍላተ ሀገር ተወካዮች ፊት የፈጸሙት ቃለ መሀላ ።
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ