አደገኛ የተቅማጥና ትውከት በሽታ በኢትዮጵያ3 ጳጉሜን 2001ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 3 2001ዓለም አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅቶችና የተ መ ድ ቅርንጫፍ መ/ቤቶች ኮሌራና በቀጭኑ የሚያስቀምጥ ህመም ባለፉት 3 ሳምንታት በአዲስ አበባና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎችhttps://p.dw.com/p/JXusኮሌራን የሚያስከትለው ተኀዋሲ በአጉሊ መነጽር(ማይክሮስኮፕ ሲታይ፣ማስታወቂያ18 ሺ ሰዎችን ይዞ ሲያስጨንቅ መሰንበቱንና በበዓላት ሰሞን እንዳይባባስ ያሠጋል ማለታቸው የተነገረ ሲሆን የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ባለሥልጣናት ኮሌራ አይደለም ሲሉ ከማስተባበላቸውም ፣ በሽታውን ለመቆጣጠር ጥረታ በመደረግ ላይ መሆኑን አስታውቀዋል። ታደሰ እንግዳው፣ በዚህ ርአስ ላይ ያተኮረ ዘገባ አለው። ተክሌ የኋላ/ሒሩት መለሰ