አውሮፓ ላቲን አሜሪካና የአፍሪቃ ስደተኞች
ማክሰኞ፣ ሰኔ 14 2003ማስታወቂያ
ይሁንና 27 አገራትን በአባልነት ያቀፈው የአውሮፓ ህብረት ከጊዜ ወደ ጊዜ የድንበር ቁጥጥሩን በማጥበቅ አፍሪቃውያን ስደተኞች አውሮፓ የሚገቡበትን መንገድ እጅግ እያጠበበው ሄዷል ። በዚህም የተነሳ ካለፉት 8 ዓመታት ወዲህ አውሮፓ የሚደርሰው ስደተኛ ቁጥር እየቀነሰ ነው ። ብዙ አፍሪቃውያን አሁን ወደ አውሮፓ ከመሰደድ ይልቅ ወደ ላቲን አሜሪካ ሃገራት መሄዱን መርጠዋል ። ከነዚህም ተመራጭዋ አገር አርጂንቲና ናት ።
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ