1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አወዛጋቢው የጊቤ ግድቦች ጉዳይ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 30 2005

በየዓመቱ ከ 11 በመቶ በላይ ዕድገት እያስመዘገብኩ ነው የሚለው የኢትዮጵያ መንግሥት የኃይል ፍላጎቱን ለማሙዋላት በስፋት ከተያያዛቸው ፕሮጀክቶች መካከል ኣንዱ የጊቤ ወንዝን ተከትለው የሚገነቡት የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ፕሮጀክቶች ሲሆኑ

https://p.dw.com/p/19cmb
***Achtung: Nur zur mit Survival International abgesprochenen Berichterstattung verwenden!*** The Suri tribe depends on the Omor river to water their cattle. *** eingestellt im Januar 2013
ምስል Survival International

ከተለያዩ ወገኖች ማለት ይቻላል ተቃውሞ የገጠማቸው ታዲያ ገና ከጅምሩ ነበር። የውጪ ኃይሎችን ጨምሮ በተለይ ከመንግሥት ፈንጠር ያሉ በርካታ የዘርፉ ባለሙያዎች የግድቦቹ ግንባታ ፣ በቂ ጥናት ያልተካሔደባቸው እና ከኣካባቢ ጥበቃ አንፃርም ጥንቃቄ ዬጎደላቸው ናቸው ሲሉ ይከራከራሉ።
ሌላው ኣወዛጋቢ ጎኑ ደግሞ ከሥፍራው ስለሚፋናቀሉት የኣካባቢው ህብረተሰብ ዕጣ -ፈንታ ሲሆን ፣ ኣንዳንድ የዳውሮ ብሔረሰብ ኣባላት እንዲያውም ፕሮጀክቱ የብሔረሰቡን ታሪካዊ ኣሻራዎች ጭምር የሚያጠፋ አደገኛ ክሥተት ነው እስከማለት ነው የሚደርሱት።

ጃፈር አሊ

ተክሌ የኋላ