አነጋጋሪው የኢትዮጽያ የምጣኔ ሃብት ይዞታ፣
ሐሙስ፣ መስከረም 28 2002ማስታወቂያ
በሌላ በኩል በያዝነዉ ሳምንት የኢትዮጽያ ፊደሪሽን ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተከፈተበት ወቅት የኢትዮጽያዉ ፕሪዝዳንት ግርማ ወልደ ጌዮርግስ የኢትዮጽያን ኢኮነሚ በ 10 እጅ ማደጉን ገልጸዋል። ይህም የአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት IMF ካለዉ እድገት በ 2 እጅ ከፍ ያለ ነዉ። የኢትዮጽያ የኢኮነሚ እድገት አለ! እየታየም ነዉ! የሚባለዉን ገለጻም ሆነ፣ የኢትዮጽያን መንግስት መግለጫ፣ በርካታ የኢኮነሚ ምሁራንን እና ሞያተኞችን እያነጋገረ ነዉ። ዝርዝሩን የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ ያቅርብልናል።
ድልነሳ ጌታነህ/አዜብ ታደሰ/
ተክሌ የኋላ