አትሌት አበባ አረጋዊ ከውድድር መታገዷ
ቅዳሜ፣ የካቲት 26 2008ማስታወቂያ
ይኽን ተከትሎ የስዊድን ስፖርት ፌዴሬሽን አትሌቷ በማንኛውም አይነት ውድድር እንዳትሳተፍ ማገዱን በመግለጫው አስታውቋል። በተመሳሳይ መንገድ አትሌት አበባ አረጋዊ የታቀፈችበት ሀማርቢ በመባል የሚታወቀው የስፖርት ቡድን ከአትሌቷ ጋር ያለውን ትስስር እንዳቋረጠ በድረ-ገጹ ላይ ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል። አትሌት አበባ አረጋዊ በ1,500 ሜትር የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር የዓለም ሻምፒዮን ናት። የስዊድኑ ወኪላችን ቴድሮስ ምኅረቱ ዝርዝር ዘገባ አለው።
ቴድሮስ ምኅረቱ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ