አባባ ተስፋዬ( ተስፋዬ ሳህሉ)Abebe, Lidet5 ታኅሣሥ 2004ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 5 2004ለ42 ዓመታት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ልጆችን ተረትና ምሳሌ በማስተማር፤ የሚታወቁ አንድ አንጋፋ የኪነ ጥበብ ሰው የዛሬው የባህል መድረክ እንግዳችን ናቸው።https://p.dw.com/p/13TdIህፃናትምስል UNOማስታወቂያ አቶ ተስፋዬ ሳህሉ ወይም ደግሞ በብዙኃን ዘንድ አባባ ተስፋዬ በመባል የሚታወቁት የኪነ ጥበብ ሰውን የልጅነት ጊዜውን በኢትዮጵያ ያሳለፈ ሁሉ ያውቃቸዋል ማለት ይቻላል። እኝህ ሰው በተረት መልክ በርካታ ኢትዮጵያንን ባህልን እና ቁም ነገርን አስተምረዋል ። የኒህን ታዋቂ የኪነ ጥበብ ሰው ማንነትና ስራቸውን መለስ ብለን ቃኝተናል። ልደት አበበ አርያም ተክሌ