አቡነ ማትያስ በእየሩሳሌም
ሰኞ፣ የካቲት 25 2005ማስታወቂያ
ትግራይ ውስጥ ሀፀራ በምትባል መንደር የተወለዱት አቡነ ማትያስ ወደ መንበሩ ሲመጡ በመንግስት ተፅዕኖ ነው ሲሉም ተቃውሞዋቸውን የሚያሰሙ አሉ። የአዲሱ ፓትሪያርክ ሲመት የተከናወነዉ ሁለቱን ወገኖች ለማስማማት ለሶስት ዓመታት የተጀመረዉ የእርቀ ሠላም ጥረት ከግብ ሳይደርስ ነዉ። አቡነ ማትያስ በእየሩሳሌም ሳሉ የነበራቸው አስተዳደር ምን ይመስል ነበር? ወደ ፊትስ ለቤተክርስቲያኒቱ አንድነት ምን ሊያበረክቱ ይችላሉ? የሃይፋዉ ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ከእየሩዳሌም የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል።
ግርማው አሻግሬ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ