አሳሳቢው የኤቦላ ወረርሽኝ እና ማከላከያው ጥንቃቄ
ረቡዕ፣ መስከረም 28 2007ማስታወቂያ
የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት አስታውቋል። ኤቦላ በሰዎች ላያ እያደረሰው ካለው ጥፋት ጎን፣ እአአ እስከ 2015 ዓም መጨረሻ ድረስ በምዕራብ አፍሪቃ ኤኮኖሚ ላይ የሚያደርሰው ኪሳራ 32,6 ቢልዮን ዩኤስ ዶላር ሊሆን እንደሚችል ይገመታል። ይኸው ገዳይ ወረርሽኝ እንዳይስፋፋ ሃገራት ሕዝባቸው አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማንቃት እንደሚኖርባቸው ዶይቸ ቬለ ያነጋገራቸው አንድ የጤና ባለሙያ አሳስበዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ