አሳሳቢው የሁለቱ ሱዳን መንግሥታት ፀጥታ ሁኔታ
ቅዳሜ፣ ጥቅምት 25 2004ማስታወቂያ
ሥልታዊ የማፈግፈግ ርምጃ ብቻ መውሰዱን ያስታወቀው ያማጽያን ቡድን በድንበሩ አካባቢ ካለፈው ሰኔ ወር ወዲህ ውጊያ የሚያካሂደው ሦስተኛው ቡድን ሲሆን፡ የሱዳንን መንግሥት እንደሚበቀል ዝቶዋል። ቡድኑ ከብሉ ናይል ግዛት በስተምዕራብ በሚገኘው የነዳጅ ዘይት አምራች ግዛት በሆነው በደቡብ ኮርዶፋን በሱዳን መንግሥት አንጻር ከሚዋጋው የሱዳን ሕዝብ ነጻ አውጪ ንቅናቄ - ኤን ጋ የቅርብ ግንኙነት እንዳለው ይነገራል።
አርያም ተክሌ
መሥፍን መኮንን