አርብቶ አደሮችና የተፈጥሮ አካባቢ
ማክሰኞ፣ የካቲት 9 2002ማስታወቂያ
የኑሯቸዉ መሠረት ለሆኑት ከብቶቻቸዉ ግጦሽና ዉሃ ፍለጋ ከአንድ ቦታ ወደሌላዉ ወቅቱን ተከትለዉ ሲዟዟሩ እግረ መንገዳቸዉን ታዲያ የአካባቢ ተፈጥሮን ያግዛሉ ይላሉ የአካባቢ ተፈጥሮ ተቆርቋሪዎች። በአንፃሩ ከከብቶች ፍግና እበት የሚወጣዉ ጋዝ አካባቢን ይበክላል፤ እንቅስቃሴያቸዉም እንዲሁ ችግር አለዉ የሚሉ ወገኖች ከቦታ ቦታ ከሚዟዟሩ ይልቅ በአንድ አካባቢ ረግተዉ ከከብቶቻቸዉ የሚያገኙትን ጥቅም በተሻለ ስልት ቢጠቀሙና ሌላዉንም ማኅበረሰብ ቢጠቅሙ እንደሚበጅ ይናገራሉ።
ሸዋዬ ለገሠ፤ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ