አሜሪካዊው ካፕተን ከባህር ላይ ወንበዴዎች አገታ ነጻ ስለመውጣታቸው፣
ሰኞ፣ ሚያዝያ 5 2001ማስታወቂያ
የአሜሪካ ልዩ ኃይል አነጣጥሮ ተኳሾች 3 ቱን ሶማልውያን አጋቾች ነጥለው የገደሉ ሲሆን 4ኛው የባህር ላይ ወንበዴ በአሜሪካ ወታደራዊ ቁጥጥር ሥር ይገኛል። እርምጃው እንዲወሰድ መመሪያ የሰጡት ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ፣ አካባቢውን ከባህር ላይ ወንበዴዎች ለማጽዳት ፣ ከሌሎች ሀገራት ጋር ተባብረው እንደሚሠሩ ቃል ገብተዋል። ዝርዝሩን አበበ ፈለቀ---
አበበ ፈለቀ
ተክሌ የኋላ፣
ሸዋዬ ለገሠ፣
Shewaye Legesse
►◄