አሜሪካና ለአፍሪቃ የኤሌክትሪክ አቅርቦት
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 3 2009ማስታወቂያ
30 ሺህ ሜጋ ዋት በማመንጨት ሥራዉ ላይ የሚሰማሩት የአሜሪካ፣ የካናዳ፣ የአዉሮጳ እና የእስያ ሃገራት ከፍተኛ አመራሮች ከአፍሪቃዉያን ጋር መክረዋል። ይህን አስመልክተዉ አንድ ምሁር ለዶቼ ቬለ በሰጡት ማብራሪያ ሃሳቡ ወደ ተግባር ከተለወጠ ለሰዉ ጤና፣ ለምጣኔ ሃብት እድገት፤ ለሃገራት ትስስር ለሰዎች ወደ ከተማ መሰባሰብ የጎላ ድርሻ እንደሚኖረዉ ጠቁመዋል። ዝርዝር ዘገባ መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ