ታላቅ ስፖርታዊና ልዩ ባህላዊ ቅንብር በለንድን
ሐሙስ፣ ሰኔ 9 2003ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ስፖርትና ባህል ፊደሪሽን በዪናይትድ ኪንግደም በተሰኝ የተቋቋመዉ ድርጅት በተለይ በመጭዉ የአዉሮጳዉያኑ 2012 አ.ም የኦሎምፒክ አዘጋጅ በሆነችዉ በብሪታንያ ኢትዮጵያዉያዉን በስፖርት ረገድ ጎልተዉ እንዲታዩ እንዲሁም የኢትዮጵያን ገጽታና ባህል ከወዲሁ ለማስተዋወቅ የታሰበ መሆኑ ተገልጾአል። በሁለቱ ቀናት የኢትዮጵያዉ የስፖርት እና የባህል መድረክ ላይ በተለያዩ አዉሮጳ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን እንደሚገኙም ተገልጾአል። የለቱ የባህል መድረካችን የብሪታንያዉን የኢትዮጵያዉያን የስፖርትና የባህል መድረክ ርዕሱ አድርጎአል፣ ያድምጡ!
አዜብ ታደሰ
ነጋስ መሃመድ