ተቃውሞ በፈረንሳይ ለማንዴላ በታሰበው ጎዳና ላይ
ሐሙስ፣ ግንቦት 28 2006ማስታወቂያ
አውሮፓ አቀፍ ደረጃ በሰፊው ሲያነጋግር መሰንበቱ አይታበልም። ከሰሞኑ ደግሞ ፤ በዚያው በፈረንሳይ በተለይ ቱሉስ በተሰኘችው ደቡባዊ ከተማ ፤ ለኔልሰን ማንዴላ መታሰቢያ አንድ ጎደና በስማቸው እንዳይሰየም ከመቃወሙም ፤ የማንዴላን ዓለም-አቀፍ ተደናቂነትና ሰብእና በማጣጣል አሸባሪ ነበሩ ማለቱ ፤ ጉዳዩ በብዙ ጋዜጦች ዐቢይ ርእስ ሆኖ እንዲቀርብ አድርጓል።
ሐይማኖት ጥሩነህ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ