ብክለት ያሰጋው የሐዋሳ ሐይቅ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2011ማስታወቂያ
የውኃ አካላት ስነምህዳር ፕሮፌሰር የሆኑት ፕሮፌሰር ዝናቡ ገብረ ማርያም በተለይ ለDW እንደተናገሩት ሐይቁን ለችግር የዳረጉት መንስኤዎች ባስቸኳይ መፍትሄ ካላገኙ ሐይቁ አደጋ ላይ ሊወድቅ እና ሊጠፋም ይችላል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ
የውኃ አካላት ስነምህዳር ፕሮፌሰር የሆኑት ፕሮፌሰር ዝናቡ ገብረ ማርያም በተለይ ለDW እንደተናገሩት ሐይቁን ለችግር የዳረጉት መንስኤዎች ባስቸኳይ መፍትሄ ካላገኙ ሐይቁ አደጋ ላይ ሊወድቅ እና ሊጠፋም ይችላል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ