ባህላዊዉ የገና በዓል አከባበር በጀርመን14 ታኅሣሥ 2008ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 14 2008በጀርመናዉያኑ ዘንድ በእጅጉ የሚከበረዉ የገና በዓል በገና ዛፍ ማለት ጥዱን አሽቆጥቁጦ፤ በገና ገበያ በቅርንፉድ ቀረፋ የተፈላዉን ወይን ይዞ፤ የገና አባት የተባለዉን ባለነጭ ሪዛም ሽማግሌን ስጦታ አሸክሞ፤ ቤተሰብን አሰባስቦ በመምጣቱ ከዓመት ዓመት በጉጉት ይጠበቃል።https://p.dw.com/p/1HSjLማስታወቂያ