ተፈናቃዮች ርዳታ
ሰኞ፣ መጋቢት 16 2011ማስታወቂያ
እነዚህ ወገኖች ያሉበት ወቅታዊ ሁኔታ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ይፋ ከሆነ ወዲህም በኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያ ውጪ ያሉ ወገኖች የርዳታ ማሰባሰብ ምላሽ እየሰጡ ነው። በፓሪሱ ልዩ የርዳታ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ በቅርቡ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ሕይወታቸውን ያጡ የበረራ ሠራተኞች እና መንገደኞች በሻማ ማብራት ሥርዓት ታስበዋል። ሃይማኖት ጥሩነት ከፓሪስ ዝርዝር ዘገባ ልካልናለች።
ሃይማኖት ጥሩነት
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ