በፀሐይ ኃይል የሚሠራ ዉኃ መሳቢያ
ረቡዕ፣ ጥቅምት 23 2009ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስ ለሰባት የአካባቢዉ ሃገራት አነስተኛ ማሳ ላላቸዉ አርሶ አደሮች በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበች ነዉ ቢባልም ከአፍሪቃ አርሶ አደሮች አቅም አንጻር የማይቀመስ ነዉ፤ የአንዱ ሞተር ዋጋ 2,400 የአሜሪካን ዶላር በመሆኑ ይባላል።ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ግን የአካባቢዉ ሃገራት ለዚህ ጉዳይ የሚመች የፖሊሲ ለዉጥ እና የብድር አገልግሎት ለአርሶ አደሩ ካመቻቹ ድርቅን ለመከላከል ፍቱን መድኃኒት ይላሉ። ዝርዝሩን መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ