በጄዳ የኢትዮጵያ ዓ/ዓቀፍ ት/ቤት ችግር
ሰኞ፣ የካቲት 3 2006ማስታወቂያ
በተቃራኒዉ ትምህርት ቤቱ ከተቋቋመ ቢቆይም የራሱ የሆነ የማስተማሪያ ሕንፃ እንደሌለዉ ነዉ የጅዳዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክ በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል። ሰሞኑን ደግሞ በሥራና የመኖሪያ ፈቃድ አለመስተካከል ምክንያት የትምህርት ቤቱ 25 መምህራን ሥራ ለማቆም እንደሚገደዱ ያመለከቱ ሲሆን ፈቃዳቸዉም ባስቸኳይ እንዲስተካከል ነዉ ያሳሰቡት። ሰሞኑን የትምህርት ቤቱ የወላጅ መምህራን ህብረት ስብሰባ ያካሄደ ሲሆን አሉ የተባሉ ችግሮችን በዝርዝር በማቅረብ ተወያይተዋል።
ነቢዩ ሲራክ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ